Wednesday, February 11, 2015

በባህር ዳር ከተማ ከወራት በፊት ሲታይ የነበረው የነዳጅ እጥረት አሁንም ተባብሶ እንደቀጠለ ነው፡፡

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የነዳጅ ዋጋ በዓለም ገበያ ቅናሽ ማሳየቱን ተከትሎ የገዢው መንግስት ባደረገው አነስተኛ የዋጋ ማሻሻያያ ኮረፉትን የነዳጅ ማደያ ባለ ንብረቶች መቆጣጠር ባለመቻሉ ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎችና ባጃጆች መቸገራቸውን  ለዘጋቢያችንገልጸዋል፡፡
ድምጻችንከተሰማለሌላችግርእንዳረጋለንየሚሉትቅሬታአቅራቢዎችሰሞኑንበነዳጅማደያዎችቤንዚንባለመኖሩበጥቁርገበያእስከአርባብርድረስበመግዛትእየሰሩመሆናቸውንገልጸው፤ይህ ሰርተንእንዳንበላናቤተሰብለማስተዳደርእንዳንችልሆንተብሎከአመራሮችጋርበመመሳጠርየሚሰራብንደባነውበማለትያማርራሉ፡፡
በከተማዋወስጥቤንዚንምሆነናፍጣበብዛትቢኖርምከተተመነውበላይበእጥፍዋጋስንገዛ  ጥቆማብናደርግም፡መንግስትተገቢውንፍተሻናምርመራበማድረግለህግየማይገዙትንመቅጣትሲገባውህብረተሰቡንለብዝበዛማጋለጡአግባብአይደለምበማለትእስተያየታቸውንሰጥተዋል፡፡
ከአሁንበፊትባለሃብቶችነዳጅደብቀውቢገኙምየከተማውአስተዳደርለተወሰኑቀናትማደያውንበመዝጋትከቆየበኋላምንምዓይነትርምጃሳይወስድመልሶመክፈቱ  ሌሎችባለማደያዎችምነዳጅበመደበቅበጥቁርገበያለመሸጥእንዳደፋፈራቸውቅሬታአቅራቢዎችለዘጋቢያችንተናግረዋል፡፡

No comments:

Post a Comment