Sunday, March 8, 2015

ከቤተሰብ ውጪ እንዳይጠየቅ ከቶም ህክምና እንዳያገኝ….. ይህ ተመስገን የሚባል ልጅ!!
ስለ ተመስገን ለዝዋይ እስር ቤት አዛዦች የተሰጠ ትእዛዝ
ለቤተሰብ ብቻ መታየት እንዲችል ከተፈቀደ ዛሬ 18 ቀናት የሆነውን ተሜን ለማየት ዝዋይ እስር ቤት በጠዋት ደርሼ የእስረኛና የጠያቂ መገናኛ ቦታ ላይ ተቀምጬያለሁ፡፡ ተሜ ሲመጣ አየሁት እንደለማዱ በወታደሮች ተከቦ ነው የመጣሁ፡፡ አዲሱ ነገር ተሜ አረማመዱ ቀስ እያለ አንዳንዴም እየቆመ ነው የሚመጣሁ፡፡ ወታደሮቹም ሲቆም እየቆሙ ቀስ ሲል ቀስ እያሉ ነው የሚሄዱት፡፡ አጠገቤ እስኪደርስ ሁኔታውን በዝምታ እየታዘብኩ ጠበቅኩት፡፡ እየሳቀ ሰላም አለኝ፡፡ እኔ ግን ሰላምታውን በመመለስ ፋንታ “እስካሁን ህክምና አላገኝህም?” አልኩት ቀስ ብሎ እንጨቱን ተደግፎ ሲቀመጥ የህመሙን መጠን አስተዋ...
See More
Like ·  · 

No comments:

Post a Comment